Welcome to your 1ኛ ክፍል ሒሳብ ምዕራፍ ሁለት
1ኛ ክፍል ሒሳብ ምዕራፍ ሁለት
ትዕዛዝ አንድ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ካነበብክ/ሽ በኋላ ትክክለኛውን መልስ የያዘውን በመምረጥ በተገቢው ቦታ አስቀምጥ/ጪ /5%/
1.
አራት እና ሶስት ሲደባለቁ ሰባት ይሆናሉ፡፡
2.
ሦስት እና ሁለት ሲደባለቁ ስምንት ይሆናሉ፡፡
ትዕዛዝ ሁለት ፡- የሚከተሉትን ጥያቄዎች ካነበብክ/ሽ በኋላ ትክክለኛውን መልስ የያዘውን ሆኔ በመምረጥ በተገቢው ቦታ አስቀምጥ/ጪ /5/
7.
የክረምት ወቅት ተማሪ አለሙ ሁለት አቅመ ደካማ እና አራት የታመሙ ሰዎችን ይረዳል፡፡ አለሙ አጠቃላይ ሰዎችን ይረዳል፡፡